የስፖርት ክለቡና ተጫዋቹ ባደረጉት የጋራ ስምምነት መሠረት የማላዊ ዜግነት ያለውና በደቡብ አፍሪካ ይጫወት የነበረው አቱሳዬ ኒዮንዶ የመልቀቂያ ወረቀት ተሰጥቶት ከታህሳስ 18ቀን 2012ዓ.ም ጀምሮ ተሰናብቷል ፡፡