0
Items :
0
Subtotal :
0.00
Br
View Cart
Check Out
News
Our History
Game Schedule
Club
Shop
Membership
Contact
0
Items :
0
Subtotal :
0.00
Br
View Cart
Check Out
Category
Uncategorized
14
Oct
2022
Ato Fikru Kidane’s Memorial
Uncategorized
Read More
11
Oct
2021
ልሳነ-ጊዮርጊስ 1
Uncategorized
5152912014Download
Read More
07
May
2020
St. George presented a nasal mask made of color and logo.
Uncategorized
Read More
30
Dec
2019
For all of our members we have already purchased 590 members of the Black Mall for sale at the Millennium.
Uncategorized
Read More
30
Dec
2019
Saint George Atsuya dismisses Neondo.
Uncategorized
የስፖርት ክለቡና ተጫዋቹ ባደረጉት የጋራ ስምምነት መሠረት የማላዊ ዜግነት ያለውና በደቡብ አፍሪካ ይጫወት የነበረው አቱሳዬ ኒዮንዶ የመልቀቂያ ወረቀት ተሰጥቶት ከታህሳስ 18ቀን 2012ዓ.ም ጀምሮ ተሰናብቷል ፡፡
Read More
25
Dec
2019
Addis Ababa City Football Federation has distributed stadium revenue to the clubs who participated in the 14th Addis Ababa Cup.
Uncategorized
በዚሁ መሰረት ታላቁ ክለባችን ቅዱስ ጊዮርጊስ 752ሺ 593 ብር ከ50 ሳንቲም ደርሶታል፡፡እንዲሁም ፌዴሬሽኑ ከጥቅምት 29 እስከ ህዳር 14 ቀን 2012 ዓ.ም ለ15 ቀናት በተካሄደው ውድድር በአዲስሚዲያ ኔትዎርክ የተላለፉ የጨዋታ የቪዲዮ ምስሎችን የያዘ 1 ቴራ ባይት ሃርድ ዲስክ ለክለባችን አበርክቷል፡፡የክለባችን ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ሰለሞን በቀለ በስነ ስርዓቱ ላይ በመገኘት ይህንኑ የክለባችን ድርሻ ከውድድሩአዘጋጆች ተቀብለዋል፡፡
Read More
25
Dec
2019
The 14th edition of the Addis Ababa City Cup Football Federation has been voted the All-Star Player, Coach of the Year
Uncategorized
በኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴል በተካሄደው ስነ- ስርዓት የፈረሰኞቹ የፊት አጥቂ ሳላሀዲን ሰኢድ የወድድሩ ኮከብ ግብ አግቢ በመሆን ተመርጧል፡ሳላሀዲን ዋንጫ፣ የምስክር ወረቀትና የ60ሺ ብር የገንዘብ ሽልማት ተበርክቶለታል፡፡የወድድሩ ኮከብ አስልጣኝ ሆኖ የተመረጠውም የፈረሰኞቹ አሰልጣኝ ዚቮዥኖቭ ሰርዣን ሲሆን የምስክር ወረቀትና 75 ሺ ብር የገንዘብ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡ሳላሀዲን በወልቂጤ ከነማ ላይ ያስቆጠራት ጎል የውድድሩ ምርጥ ጎል ተብላለች፣ሳላ የ10ሺ ብር ተጨማሪ ሽልማት ተበርክቶለታል፡፡የውድድሩ...
Read More
23
Dec
2019
Our Club St. George is Participating in a Variety of Products at The Opening of The Millennium Chamber of Commerce at The Millennium Hall as a Result of The upcoming Christmas organized by Jorka Event.
Uncategorized
ከታህሳስ 13-28 ቀን 2012 ዓ.ም በሚቆየው በዚህ ባዛር ላይ ቅዱስ ጊዮርጊስ የተለያዩ የአዋቂዎችና የህጻናትማልያዎችን፣ስካርፍ ፣የደረት ፒን፣ኮፍያ፣ ጫማ ፣ባንዲራዎችና ሹራቦች ለክለባችን ደጋፊዎች በስፋት አቅርቧል፡፡ስለሆነም መላው የክለባችን ደጋፊዎች በባዛሩ ላይ ያቀርብናቸውን ምርቶች በመግዛት ታላቁን ክለባችሁን እንድትደግፉና እንድታበረታቱ ተጋብዛችኃል፡፡
Read More
17
Dec
2019
To All OUR MEMBERS AND SUPPORTERS.
Uncategorized
በቅዱስ ጊዮርጊስ እና በሰሁል ሽረ መካከል ቅዳሜ ታህሳስ 11/2012ዓ.ም በ9፡00 ሰዓት ለሚደረገው ጨዋታ የአዲስ አበባ ስታዲየም የመግቢያ ትኬት መሸጥ የተጀመረ መሆኑን በትህትና እንገልፃለን ፡፡
Read More
14
Dec
2019
pre – match meeting
Uncategorized
በ3ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ኘሪምየር ሊግ ጨዋታ ወላይታ ሶዶ ላይ ወላይታ ዲቻን ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ ያገናኘው ጨዋታ ከቀኑ ዘጠኝ ሰዓት የሚጀመር ሲሆን ካፍ ኢንስትራክተር መኮንን አስረስ የጫወታው ታዛቢ (ኮሚሽነር) ሆነው ሲመሩ በዋና ዳኝነት ፌድራል ዳኛ አዳነ ወርቁ፣ 1ኛ ረዳት ኢንተርናሽናል ሸዋንግዛው ተባባል፣ 2ኛ ረዳት ዳኛ ፌደራል ዳኛ ይበቃል ደስአለኝ ሲሆኑ ኢንተርናሽናል ቴዎድሮስ ምትኩ አራተኛ ዳኛ በመሆን...
Read More
1
2
3
4
St George Football Club
Addis Ababa
Ethiopia
Office: +251-011-4-663-679
info@stgeorgefc.com