በቅዱስ ጊዮርጊስ እና በሰሁል ሽረ መካከል ቅዳሜ ታህሳስ 11/2012ዓ.ም በ9፡00 ሰዓት ለሚደረገው ጨዋታ የአዲስ አበባ ስታዲየም የመግቢያ ትኬት መሸጥ የተጀመረ መሆኑን በትህትና እንገልፃለን ፡፡