0
Items : 0
Subtotal : 0.00Br
View CartCheck Out

Our Club St. George is Participating in a Variety of Products at The Opening of The Millennium Chamber of Commerce at The Millennium Hall as a Result of The upcoming Christmas organized by Jorka Event.

ከታህሳስ 13-28 ቀን 2012 ዓ.ም በሚቆየው በዚህ ባዛር ላይ ቅዱስ ጊዮርጊስ የተለያዩ የአዋቂዎችና የህጻናት
ማልያዎችን፣ስካርፍ ፣የደረት ፒን፣ኮፍያ፣ ጫማ ፣ባንዲራዎችና ሹራቦች ለክለባችን ደጋፊዎች በስፋት አቅርቧል፡፡ስለሆነም መላው የክለባችን ደጋፊዎች በባዛሩ ላይ ያቀርብናቸውን ምርቶች በመግዛት ታላቁን ክለባችሁን እንድትደግፉና እንድታበረታቱ ተጋብዛችኃል፡፡

Leave a Reply

Our Shop

Cart